mebamfi12@gmil.com 011 124 6822 / +251929010203




ስለ እኛ

መባዕ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተመዘገበ እና በማይክሮ ፋይናንስ ቢዝነስ አዋጅ ቁጥር 626/2001 እና በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 1164/2019 የሚሰራ ተቋም ነው። መባዕ ማይክሮ ፋይናንስ የተቋቋመው ለዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ላላቸው እንዲሁም ለተዘነጋው የህብረተሰብ ክፍል የፋይናንስ እና የማማከር አገልግሎቶችን በማቅረብ እና የስራ ፈጠራን በመደገፍ ለሀገሪቱ ምጣኔ ሐብት እድገት የበኩሉን አስተዋጽዖ ለማድረግ ትኩረት አድርጎ የሚሠራ ተቋም ነው።